https://amh.sputniknews.africa/20260529/4162723.html
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት እንደ እንስሳት መኖ፣ እርሾ፣ ለስላሳ መጠጦች፣ የሻይ ውህዶች እና ሞላሰስ ያሉ ምርቶች የወጪ ንግድ ከእጥፍ በላይ ማደጉን የሩሲያ... 29.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-29T18:06+0300
2026-05-29T18:06+0300
2026-05-29T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1d/4162570_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_c5598d0f458d3fe21de3b4614b42e8a6.jpg
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት እንደ እንስሳት መኖ፣ እርሾ፣ ለስላሳ መጠጦች፣ የሻይ ውህዶች እና ሞላሰስ ያሉ ምርቶች የወጪ ንግድ ከእጥፍ በላይ ማደጉን የሩሲያ የግብርና ምርቶች የውጭ ንግድ ልማት ማዕከል አማካሪ አስታውቀዋል። እ.ኤ.አ በ2030 ደግሞ የእህል፣ የዘይት እህሎች፣ የእንስሳት ተዋጽኦ፣ የተቀነባበሩ ምግቦች እና የዓሣ ምርቶችን ጨምሮ አጠቃላይ የወጪ ንግድ መጠኑ ከ7.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሊሻገር እንደሚችል ተገምቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
2026-05-29T18:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1d/4162570_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_c8cd964bd9480f04dac01ebda2790409.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
18:06 29.05.2026 (የተሻሻለ: 18:14 29.05.2026) ሩሲያ በ2025 ወደ አፍሪካ የላከችው የግብርና ምርት 22 በመቶ አድጎ 5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል - አግሮኤክስፖርት
እንደ እንስሳት መኖ፣ እርሾ፣ ለስላሳ መጠጦች፣ የሻይ ውህዶች እና ሞላሰስ ያሉ ምርቶች የወጪ ንግድ ከእጥፍ በላይ ማደጉን የሩሲያ የግብርና ምርቶች የውጭ ንግድ ልማት ማዕከል አማካሪ አስታውቀዋል።
እ.ኤ.አ በ2030 ደግሞ የእህል፣ የዘይት እህሎች፣ የእንስሳት ተዋጽኦ፣ የተቀነባበሩ ምግቦች እና የዓሣ ምርቶችን ጨምሮ አጠቃላይ የወጪ ንግድ መጠኑ ከ7.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሊሻገር እንደሚችል ተገምቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X