የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር "ሕያው ቃል ኪዳን ነው" - ላይቤሪያ ለአንድነት፣ እኩልነት እና የጋራ ኃላፊነት ጥሪ አቀረበች

ሰብስክራይብ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር "ሕያው ቃል ኪዳን ነው" - ላይቤሪያ ለአንድነት፣ እኩልነት እና የጋራ ኃላፊነት ጥሪ አቀረበች

​ የላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኛንቲ፤ ቻይና በጠራችው የተመድ የውይይት መድረክ ላይ የተደረገውን "ወቅቱን የጠበቀ" ክርክር ያደነቁ ሲሆን የትኛውም ሀገር በብቸኛ የበላይነት ሌሎችን እንዳሻው ሊያደርግ አይገባም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

​ የድርጅቱ ቻርተር በክፍፍል እና ሕግን መርጦ በመተግበር "ውጥረት ውስጥ" ወድቋል ሲሉ ያስጠነቀቁት ሚኒስትሯ፤ በዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ውስጥ የሚታዩ አምባገነናዊነቶችን በመንቀፍ፤ የሁሉም ሀገራት የእኩል ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ጥሪ አቅርበዋል።

​ ከላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ተሞክሮ በመነሳት፤ በድህነት፣ በእኩልነት እጦት እና በሀብት ብክነት ላይ የተቀናጀ የጋራ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0