በሩሲያ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም 'አፍሪካ በቂ ውክልና ይኖራታል' - ሩሲያዊ ዲፕሎማት
16:26 28.05.2026 (የተሻሻለ: 16:34 28.05.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
በሩሲያ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም 'አፍሪካ በቂ ውክልና ይኖራታል' - ሩሲያዊ ዲፕሎማት
የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን በፎረሙ ጠቅላላ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አናቶሊ ባሽኪን ተናግረዋል።
ብዛት ያላቸው የአፍሪካ ልዑካን በዝግጅቱ ላይ እንደሚታደሙም ዲፕሎማቱ አክለው ገልጸዋል።
የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም በንግድ ላይ ያተኮረ የሃሳብ መለዋወጫ መድረክ ነው። የዘንድሮ ፎረም ከግንቦት 26 እስከ 29 ይካሄዳል።
የማህደር ቪዲዮ፦ የፎረሙ ያለፈው ዓመት ድባብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X