ፑቲን እና የካዛክስታን አቻቸው በኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ

ሰብስክራይብ

ፑቲን እና የካዛክስታን አቻቸው በኒውክሌር  ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ ዙሪያ ስምምነት ተፈራረሙ

መሪዎቹ የሩሲያ-ካዛክ ስልታዊ ጥምረት ሰባት ምሠሦዎች ሰነድን ጨምሮ በርካታ የጋራ ስምምነቶችን ፈርመዋል።

ሰባቱ ምሠሦዎች የሚከተሉት ናቸው፦

🟠 የጋራ ታሪክ እና ተጨባጭ አረዳዱን በኃላፊነት መያዝ፣

🟠 የዩሬዥያ ውህደትን ለማሳደግ የጋራ ጥረቶችን ማድረግ፣

🟠 የጋራ ድንበርን የመልካም ጉርብትና መንጸባረቂያ ስፍራ ማድረግ፣

🟠 ኢኮኖሚያዊ አጋርነትን ማጠናከር፣

🟠 የቋንቋ እና የባሕል ብዝሃነትን እንደ የጋራ ቅርስ፣ ባሕላዊ እሴቶች እና የሥልጣኔ ትስስር መውሰድ፣

🟠 የወጣቶች፣ የትምህርት ልውውጦች እና የስፖርት ትብብርን ማሳደግ፣

🟠 ለመጪው ጊዜ የጋራ ራዕይ መቅረፅ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0