የዩክሬን ጦር በሄርሶን ክልል በሚገኝ የህጻናት መጫወቻ ስፍራ ላይ ጥቃት ሰነዘረ

© telegram sputnik_ethiopiaየዩክሬን ጦር በሄርሶን ክልል በሚገኝ የህጻናት መጫወቻ ስፍራ ላይ ጥቃት ሰነዘረ
የዩክሬን ጦር በሄርሶን ክልል በሚገኝ የህጻናት መጫወቻ ስፍራ ላይ ጥቃት ሰነዘረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.05.2026
ሰብስክራይብ

የዩክሬን ጦር በሄርሶን ክልል በሚገኝ የህጻናት መጫወቻ ስፍራ ላይ ጥቃት ሰነዘረ

​እንደ ክልሉ አስተዳዳሪ ገለጻ፤ በጥቃቱ አንድ ሰው ሲገደል የግልሰቡ ባለቤት እና ሁለት ታናናሽ ልጆች ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል።

አስተዳዳሪው “ኪየቭ በስታሮቤልስክ አሳዛኝ ክስተት የተቀሰቀሰውን ቁጣ ለማበርድ በሄርሶን ደም አፋሳሽ ትንኮሳ አቀናብራለች” ሲሉ ጽፈዋል።

የግንቦት 14ቱ የዩክሬን ጥቃት በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ አንድ ኮሌጅ ውስጥ የ21 ተማሪዎችን ሕይወት መቅጠፉ ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0