ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57.6 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውንና በ2013 ዓ.ም የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለት የነበረውን የባሕል ማዕከል በዛሬው ዕለት መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።

© telegram sputnik_ethiopiaጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.05.2026
ሰብስክራይብ

የገዳ ሥርዓትን በልዩ ሁኔታ በሚያሳይ ንድፍ የተገነባው የቦረና ባሕል ማዕከል ተመረቀ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57.6 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውንና በ2013 ዓ.ም የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለት የነበረውን የባሕል ማዕከል በዛሬው ዕለት መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።

በመደመር መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ የተገነባው ይህ ማዕከል፤ በአንድ ጊዜ እስከ 2,000 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ዘመናዊ የስብሰባ አዳራሽና የቅርስ ሙዚየምን አካቶ የያዘ ነው ተብሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ "ይህ ታላቅ የባህል ተቋም የቦረናን ሕዝብ ረጅም ታሪክ፣ ማኅበራዊ እሴቶች፣ ባህልና ፍልስፍና በታማኝነት ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማሸጋገር ከፍተኛና ቁልፍ ሚና ይኖረዋል" ሲሉ ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዛሬው ዕለት በቦረና ዞን በሚገኙ አካባቢዎች ተገንብተው የተጠናቀቁ መሠረተ ልማቶችና የልማት እንቅስቃሴዎችን ሲመርቁና ሲጎበኙ ውለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
1/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
2/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
3/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
4/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
5/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
6/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
7/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
8/9
© telegram sputnik_ethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በያቤሎ ከተማ በ57 - Sputnik አፍሪካ
9/9
1/9
2/9
3/9
4/9
5/9
6/9
7/9
8/9
9/9
አዳዲስ ዜናዎች
0