https://amh.sputniknews.africa/20260527/4143005.html
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት ጣሪያን በ10,000 በማሳደግ ወደ 17,500 ማድረሳቸውን ይፋ የሆነው ሰነድ ያሳያል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት ጣሪያን በ10,000 በማሳደግ ወደ 17,500 ማድረሳቸውን ይፋ የሆነው ሰነድ ያሳያል።
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ነጭ የደቡብ አፍሪካ ስደተኞችን የመቀበያ ቁጥር ማሳደጋቸውን የአሜሪካ መንግሥት ገለፀ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት... 27.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-27T18:39+0300
2026-05-27T18:39+0300
2026-05-27T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1b/4142852_0:182:577:507_1920x0_80_0_0_772022c8572d1ddc94bc65d51f0c18bd.jpg
ትራምፕ ነጭ የደቡብ አፍሪካ ስደተኞችን የመቀበያ ቁጥር ማሳደጋቸውን የአሜሪካ መንግሥት ገለፀ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት ጣሪያን በ10,000 በማሳደግ ወደ 17,500 ማድረሳቸውን ይፋ የሆነው ሰነድ ያሳያል።በሰነዱ ላይም “የእነዚህን ስደተኞች መቀበል ለ2026 በጀት ዓመት ከተቀመጠው የ7,500 ስደተኞች ጣሪያ አንጻር ሊከናወን የማይችል በመሆኑ [...] የጣሪያው ቁጥር ወደ 17,500 እንዲያድግ ማድረግ አስፈላጊ ሆኗል” ተብሏል።ℹ ቀደም ሲል የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክሪስፒን ፊሪ አፍሪካነሮች ለአደጋ ወይም ለአድልዎ ተጋልጠዋል የሚሉ ገለጻዎችን ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1b/4142852_0:128:577:561_1920x0_80_0_0_04c013cf8c6dc7f22aa8df0f59ea579d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት ጣሪያን በ10,000 በማሳደግ ወደ 17,500 ማድረሳቸውን ይፋ የሆነው ሰነድ ያሳያል።
18:39 27.05.2026 (የተሻሻለ: 18:44 27.05.2026) ትራምፕ ነጭ የደቡብ አፍሪካ ስደተኞችን የመቀበያ ቁጥር ማሳደጋቸውን የአሜሪካ መንግሥት ገለፀ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ"አፍሪካነር" ዘር ያላቸው በርካታ ነጮች የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ወደ አገሪቱ እንዲገቡ ለመፍቀድ የስደተኞች ተቀባይነት ጣሪያን በ10,000 በማሳደግ ወደ 17,500 ማድረሳቸውን ይፋ የሆነው ሰነድ ያሳያል።
በሰነዱ ላይም “የእነዚህን ስደተኞች መቀበል ለ2026 በጀት ዓመት ከተቀመጠው የ7,500 ስደተኞች ጣሪያ አንጻር ሊከናወን የማይችል በመሆኑ [...] የጣሪያው ቁጥር ወደ 17,500 እንዲያድግ ማድረግ አስፈላጊ ሆኗል” ተብሏል።
ℹ ቀደም ሲል የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክሪስፒን ፊሪ አፍሪካነሮች ለአደጋ ወይም ለአድልዎ ተጋልጠዋል የሚሉ ገለጻዎችን ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X