https://amh.sputniknews.africa/20260527/4137961.html
በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙየስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙት ተማሪዎቹ የአርማህወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ የአድዋ ድል መታሰቢያ... 27.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-27T14:23+0300
2026-05-27T14:23+0300
2026-05-27T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1b/4138075_0:0:1080:608_1920x0_80_0_0_25c9b3b6b846768fb5aed61b1653d8e0.jpg
በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙየስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙት ተማሪዎቹ የአርማህወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም፣ የአዲስ ማዕከላዊ ፓርክ እና የአዲስ ስፖርት ፓርክን ጎብኝተዋል።የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር የአርማህወር ሐንሰን ኢንስቲትዩት ለሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ለምስራቅ አፍሪካ የሕክምና ምርምርና አቅም ግንባታ መሠረት መሆኑን ገልጸዋል። የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎቹ በበኩላቸው በጉብኝቱ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና እየተከናወኑ ስላሉ የልማት ሥራዎች ሰፊ ግንዛቤ ስለማግኘታቸው መግለፃቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1b/4138075_135:0:946:608_1920x0_80_0_0_7c30153182beed455607e2195cfd2e59.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
14:23 27.05.2026 (የተሻሻለ: 14:34 27.05.2026) በጥቁር አንበሳና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የሚማሩ የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎች የአዲስ አበባን የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙት ተማሪዎቹ የአርማህወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም፣ የአዲስ ማዕከላዊ ፓርክ እና የአዲስ ስፖርት ፓርክን ጎብኝተዋል።
የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር የአርማህወር ሐንሰን ኢንስቲትዩት ለሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን ለምስራቅ አፍሪካ የሕክምና ምርምርና አቅም ግንባታ መሠረት መሆኑን ገልጸዋል።
የሩዋንዳ የሕክምና ተማሪዎቹ በበኩላቸው በጉብኝቱ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና እየተከናወኑ ስላሉ የልማት ሥራዎች ሰፊ ግንዛቤ ስለማግኘታቸው መግለፃቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X






