በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ወደ 300 የሚጠጉ ጎብኚዎች በገመድ መኪና ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ

ሰብስክራይብ

#viral | በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ወደ 300 የሚጠጉ ጎብኚዎች በገመድ መኪና ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ

በውስጡ ከተቀረቀሩት መካከል ሴቶች እና ሕፃናት የሚገኙበት ሲሆን፤ ጦር ሠራዊቱን፣ ፖሊስን እና የአካባቢውን ባለሥልጣናት ያሳተፈ ሰፊ የማዳን ዘመቻ ተጀምሯል።

ℹ ባለሥልጣናቱ እንደገለጹት ሁሉም የገመድ መኪና ክፍሎች ደህንነታቸው የተጠበቀ ሲሆን፣ ቴክኒሻኖች ብልሽቱን ለይተው አገልግሎቱን ለመቀጠል እየሠሩ በመሆኑ ሁኔታው ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ሥር ይገኛል።

ጃሙ እና ካሽሚር

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0