https://amh.sputniknews.africa/20260526/4128197.html
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ በአኅጉሪቱ ፈጣን የሥነ-ሕዝብ ዕድገት የታገዘው የአፍሪካ መነሳት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ሚና ሊጫወት እና ዓለም አቀፋዊ ብልጽግናን ሊያሳድግ ይችላል ሲሉ... 26.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-26T18:55+0300
2026-05-26T18:55+0300
2026-05-26T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4128044_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_b71926421d577476c879a8f2f173f2ed.jpg
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ በአኅጉሪቱ ፈጣን የሥነ-ሕዝብ ዕድገት የታገዘው የአፍሪካ መነሳት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ሚና ሊጫወት እና ዓለም አቀፋዊ ብልጽግናን ሊያሳድግ ይችላል ሲሉ ፋሪድ መሐመድ አዋል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ጋዜጠኛው ሩሲያ ለአኅጉሪቱ ነፃነት እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦም ትኩረት ሰጥተዋል። እንደ አዋል ገለጻ፣ በአሁኑ ወቅት ሩሲያ በአፍሪካ የምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ከምዕራባውያን አገራት በተለየ መልኩ ከአፍሪካ አገራት ጋር የሚደረጉት አጋርነቶች ተጨባጭ ጥቅሞችን የሚያስገኝ ነው። በተጨማሪም የሩሲያ ትምህርት “መላውን የአፍሪካ አኅጉር ነፃ ያወጣል” ሲሉ ጠቁመዋል፤ ይህ እንዴት ሊሆን እንደሚችል ለማወቅ ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
2026-05-26T18:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4128044_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_f9a27ce27fd024a5d54f55c170c87549.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
18:55 26.05.2026 (የተሻሻለ: 19:04 26.05.2026) የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ‘አፍሪካዊ ይመስላል’ ሲሉ አንድ ጋናዊ ጋዜጠኛ በአፍሪካ ቀን ገለፁ
በአኅጉሪቱ ፈጣን የሥነ-ሕዝብ ዕድገት የታገዘው የአፍሪካ መነሳት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ሚና ሊጫወት እና ዓለም አቀፋዊ ብልጽግናን ሊያሳድግ ይችላል ሲሉ ፋሪድ መሐመድ አዋል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ጋዜጠኛው ሩሲያ ለአኅጉሪቱ ነፃነት እና ቀጣይነት ያለው ዕድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦም ትኩረት ሰጥተዋል። እንደ አዋል ገለጻ፣ በአሁኑ ወቅት ሩሲያ በአፍሪካ የምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ከምዕራባውያን አገራት በተለየ መልኩ ከአፍሪካ አገራት ጋር የሚደረጉት አጋርነቶች ተጨባጭ ጥቅሞችን የሚያስገኝ ነው።
በተጨማሪም የሩሲያ ትምህርት “መላውን የአፍሪካ አኅጉር ነፃ ያወጣል” ሲሉ ጠቁመዋል፤ ይህ እንዴት ሊሆን እንደሚችል ለማወቅ ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X