አፍሪካ ኢንዱስትሪዋን ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ እሴት ጨማሪነት ማሸጋገር አለባት - የአፍሪካ ልማት ባንክ

ሰብስክራይብ
አፍሪካ ኢንዱስትሪዋን ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ እሴት ጨማሪነት ማሸጋገር አለባት - የአፍሪካ ልማት ባንክ

ባንኩ በኮንጎ ብራዛቪል ባካሄደው ዓመታዊ ስብሰባ ላይ የአኅጉሪቱን የኢንዱስትሪ መመዘኛ ማውጫ እና የኢንቨስትመንት ባሮሜትር ሪፖርቶችን ይፋ አድርጓል።

አፍሪካ በማምረት አቅም ያላት ድርሻ አሁንም ከ2% በታች መሆኑን የጠቀሰው ሪፖርቱ፣ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣናን ውጤታማ ለማድረግ የረጅም ጊዜ ፋይናንስ እና ጠንካራ መሠረተ ልማት በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ አሳስቧል፡፡

የአፍሪካ ልማት ባንክ የአኅጉሪቱን ኢንዱስትሪ ወቅታዊ ቁመና የዘረዘረበትን ሪፖርት ከስፑትኒክ አፍሪካን ቪዲዮ ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0