የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት እየተጠናከረ መምጣቱን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ

ሰብስክራይብ

የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት እየተጠናከረ መምጣቱን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ

“ዲጂታላይዜሽን አገራትን በባርነት ለመግዛት አዲስ መሣሪያ ሊሆን ይችላል። ይህ ሊከላከሉት የተገባ ነው፤ መከላከል የሚቻልበት ብቸኛው መንገድ ደግሞ ታሪክን ማስታወስ ነው፤ አገራት መጀመሪያ እንዴት ቅኝ ግዛት እንደሆኑ፣ ከዚያም በምን ያህል ችግር ለራሳቸው ነፃነት እንደታገሉ ማሰብ ያስፈልጋል። የእነዚህን አገራት ሉዓላዊነት ጠብቆ ማቆየት ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነም ማስተዋል ይገባል” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ አፍሪክ ዘጋቢ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0