ቀጣናዊ ትብብር በደቡብ አፍሪካ ያለውን ፀረ-ስደተኛ ውጥረት ለማርገብ ቁልፍ መፍትሔ ነው - የመከላከያ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ቀጣናዊ ትብብር በደቡብ አፍሪካ ያለውን ፀረ-ስደተኛ ውጥረት ለማርገብ ቁልፍ መፍትሔ ነው - የመከላከያ ሚኒስትር

የድንበር ጥበቃ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ብቻ ሸክም ሊሆን አይችልም፤ ጎረቤት የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማኅበረሰብ አገራት የጋራ ድንበሮችን በማስከበር ረገድ መተባበር አለባቸው ሲሉ ሚኒስትር አንጂ ሞትሼካ ለስፑትኒክ አፍሪካ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል።

በመሆኑም ደቡብ አፍሪካ የማኅበሩ ሊቀመንበርነቷን በመጠቀም በጋራ ድንበር አስተዳደር ዙሪያ ከቀጣናው አጋሮች ጋር ለመወያየት እየሰራችበት መሆኑን ሚኒስትሯ ገልጸዋል።

ሚኒስትሯ ይህንን ያመለከቱት ሕገ-ወጥ ስደትን በመቃወም ከተቀሰቀሱት ሰልፎች ጋር ተያይዞ መንግሥት ካካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0