https://amh.sputniknews.africa/20260526/4123225.html
ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን የመከላከያ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን የመከላከያ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጩ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አሠልጥኖ አስመረቀወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን... 26.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-26T14:25+0300
2026-05-26T14:25+0300
2026-05-26T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4122561_0:8:1280:728_1920x0_80_0_0_adb547016f60e33d0262b1fe0589e226.jpg
የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጩ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አሠልጥኖ አስመረቀወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን የመከላከያ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአየር ኃይል ስታፍ አስተባባሪ ብርጋዲየር ጀነራል አበበ ተካ፣ ተመራቂዎች ከሠራዊቱ ያገኙትን የሀገር ፍቅር ስሜት እና ሥነ-ምግባር በተግባር እንዲያሳዩ አሳስበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ላቀ ታደሰ በበኩላቸው በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው የሥራ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ መሸጋገሩን አመላክተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4122561_150:0:1131:736_1920x0_80_0_0_9426065ccea782b32bc354e9eef60a06.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን የመከላከያ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
14:25 26.05.2026 (የተሻሻለ: 14:34 26.05.2026) የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጩ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ
ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ፣ ባለሙያዎቹን በአካል ብቃትና በሀገር ፍቅር ሥነ-ልቦና ግንባታ ዙሪያ ለአንድ ወር በማሰልጠን ማስመረቁን የመከላከያ ሚኒስቴር በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡
በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአየር ኃይል ስታፍ አስተባባሪ ብርጋዲየር ጀነራል አበበ ተካ፣ ተመራቂዎች ከሠራዊቱ ያገኙትን የሀገር ፍቅር ስሜት እና ሥነ-ምግባር በተግባር እንዲያሳዩ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ላቀ ታደሰ በበኩላቸው በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው የሥራ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ መሸጋገሩን አመላክተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


