https://amh.sputniknews.africa/20260526/4122278.html
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ይህ “ከፊል-ተቋም” (የመንግስት መዋቅር ያልሆነ፤ ሆኖም የመንግሥትን ሥራ የሚያግዝ) ለብዙ ዓመታት ትኩረቱን ያደረገው በዋናነት... 26.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-26T14:09+0300
2026-05-26T14:09+0300
2026-05-26T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4122125_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3125f7c24552f7de54eddf90502dc963.jpg
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ይህ “ከፊል-ተቋም” (የመንግስት መዋቅር ያልሆነ፤ ሆኖም የመንግሥትን ሥራ የሚያግዝ) ለብዙ ዓመታት ትኩረቱን ያደረገው በዋናነት በአፍሪካ አገራት ባሉ ሁኔታዎች ላይ መሆኑን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ገልጸዋል፡፡ ቃል አቀባይዋ፣ “እስከ ዛሬ ድረስ፣ ጉዳያቸው ወደ ፍርድ ቤቱ ያመራላቸው ተከሳሾች በሙሉ፣ ብታምኑም ባታምኑም አፍሪካውያን ናቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ግልጽ ባልሆኑ ምክንያቶች፣ ይህ የዓለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት የኔቶ አገራት በአፍጋኒስታን፣ በኢራቅ፣ በኢራን፣ በሊቢያ ወይም በካሪቢያን ተፋሰስ ውስጥ በፈጸሟቸው ወንጀሎች ላይ በቁም ነገር አጣርቶ፣ መርምሮ እና በእርግጠኝነት ምንም ዓይነት የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፎ አያውቅም” ሲሉ በዓለም አቀፍ የደኅንነት ፎረም ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
2026-05-26T14:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1a/4122125_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_3e9b65a283b7796ab1231ca264fb97b1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
14:09 26.05.2026 (የተሻሻለ: 14:14 26.05.2026) የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የምዕራባውያን መሪዎች ተጠያቂነትን ለማስቀረት እየጣረ ነው - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ይህ “ከፊል-ተቋም” (የመንግስት መዋቅር ያልሆነ፤ ሆኖም የመንግሥትን ሥራ የሚያግዝ) ለብዙ ዓመታት ትኩረቱን ያደረገው በዋናነት በአፍሪካ አገራት ባሉ ሁኔታዎች ላይ መሆኑን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ገልጸዋል፡፡
ቃል አቀባይዋ፣ “እስከ ዛሬ ድረስ፣ ጉዳያቸው ወደ ፍርድ ቤቱ ያመራላቸው ተከሳሾች በሙሉ፣ ብታምኑም ባታምኑም አፍሪካውያን ናቸው። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ግልጽ ባልሆኑ ምክንያቶች፣ ይህ የዓለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት የኔቶ አገራት በአፍጋኒስታን፣ በኢራቅ፣ በኢራን፣ በሊቢያ ወይም በካሪቢያን ተፋሰስ ውስጥ በፈጸሟቸው ወንጀሎች ላይ በቁም ነገር አጣርቶ፣ መርምሮ እና በእርግጠኝነት ምንም ዓይነት የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፎ አያውቅም” ሲሉ በዓለም አቀፍ የደኅንነት ፎረም ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X