https://amh.sputniknews.africa/20260525/4115566.html
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ይህን ጥቁር የታሪክ ክፍል ለበቀል ሳይሆን ለትምህርት መዘከር እንደሚገባም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ... 25.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-25T18:15+0300
2026-05-25T18:15+0300
2026-05-25T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/19/4115413_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_614f8b3ef04c0012d41c553269e7ae66.jpg
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ይህን ጥቁር የታሪክ ክፍል ለበቀል ሳይሆን ለትምህርት መዘከር እንደሚገባም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች በተከበረው 63ኛው የአፍሪካ ቀን መርሃግብር ላይ ገልጸዋል።ሊቀ-መንበሩ፣ ትውልዱ ሰላማዊ፣ የተዋሃደች እና የበለፀገች አፍሪካ ግንባታን የማስቀጠል አደራ እንዳለበት ማሳሰባቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል። አሊ ዩሱፍ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች በስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅር ይመልከቱ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
2026-05-25T18:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/19/4115413_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_47f286b629b9c0536afb6e34a961e73a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
18:15 25.05.2026 (የተሻሻለ: 18:24 25.05.2026) አፍሪካ ለረጅም ዘመናት በቅኝ ግዛት ኃይሎች አይነተ ብዙ ኢ-ሰብዓዊ ግፎች ተፈጽመውባታል - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር
ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ይህን ጥቁር የታሪክ ክፍል ለበቀል ሳይሆን ለትምህርት መዘከር እንደሚገባም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች በተከበረው 63ኛው የአፍሪካ ቀን መርሃግብር ላይ ገልጸዋል።
ሊቀ-መንበሩ፣ ትውልዱ ሰላማዊ፣ የተዋሃደች እና የበለፀገች አፍሪካ ግንባታን የማስቀጠል አደራ እንዳለበት ማሳሰባቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።
አሊ ዩሱፍ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች በስፑትኒክ አፍሪካ የቪዲዮ ጥንቅር ይመልከቱ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X