የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት በጋዝ ጫኝ መርከብ ላይ ሊሰነዘር የነበረን የሽብር ጥቃት አከሸፈ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት በጋዝ ጫኝ መርከብ ላይ ሊሰነዘር የነበረን የሽብር ጥቃት አከሸፈ

“አርሄኒየስ” የተባለችው መርከብ ከቤልጂየሟ አንትወርፕ ወደ ሩሲያው ኡስት-ሉጋ ወደብ ከደረሰች በኋላ፣ የደህንነት ኃይሎች በሞተር ክፍሉ አካባቢ በውጪ በኩል ተጣብቀው የነበሩ የማግኜት ፈንጂዎችን አግኝተዋል።

ባለሙያዎች መርከቧ በሩሲያ ግዛት ውስጥ እያለች ፈንጂው ሊገጠምባት እንደማይችል አረጋግጠዋል።

ይሁን እንጂ መርከቧ በቤልጂየም በነበረችበት ወቅት በአንትወርፕ ወደብ ላይ በተቀሰቀሰ አድማ ምክንያት በሚል ሰበብ ለ24 ሠዓታት ያህል መልሕቅ ጥላ እንድትቆም ተደርጎ ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0