"ኢትዮጵያ ከሁሉም የአፍሪካ ሀገር ጎን በአብሮነት ትቆማለች" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ

© telegram sputnik_ethiopia"ኢትዮጵያ ከሁሉም የአፍሪካ ሀገር ጎን በአብሮነት ትቆማለች" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ
ኢትዮጵያ ከሁሉም የአፍሪካ ሀገር ጎን በአብሮነት ትቆማለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.05.2026
ሰብስክራይብ

"ኢትዮጵያ ከሁሉም የአፍሪካ ሀገር ጎን በአብሮነት ትቆማለች" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ

ከ63 ዓመታት በፊት፣ አባቶቻችን እዚህ አዲስ አበባ ላይ ተሰባስበው ነፃ እና የተባበረች አፍሪካን ለማለም ደፍረዋል፤ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያ ህልም እስከ ዛሬ እያበራ እንደሚገኝ ቀኑን አስመልክቶ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል፡፡

"ዛሬ፣ ኢትዮጵያ እንደ ኩሩ የአፍሪካ ሕብረት መገኛነቷ፣ በዚሁ የአንድነት መንፈስ ከሁሉም የአፍሪካ ሀገር ጎን በአብሮነት ትቆማለች። ሥራው ገና አልተጠናቀቀም። ከቃል ወደ ተግባር፣ ከዕቅድ ወደ እድገት እንገስግስ።" ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያው መሪ፣ የአፍሪካ ትልቁ ሀብት ሁልጊዜም ሕዝቧ መሆኑን በመግለጽ አኅጉሪቱ በአንድነት ከፍ እንደምትል ያላቸውን ጽኑ ተስፋ አመላክተዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0