በሩሲያዋ ከተማ የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ በኪዬቭ አገዛዝ የክስ መዝገብ ውስጥ ይካተታል - የሩሲያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር

ሰብስክራይብ

በሩሲያዋ ከተማ የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ በኪዬቭ አገዛዝ የክስ መዝገብ ውስጥ ይካተታል - የሩሲያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር

ያና ላንትራቶቫ በማኅበራዊ ገጻቸው ያሰፈሯቸው ሌሎች መግለጫዎች፦

🟠 ዩክሬን በኮሌጁ ላይ የፈጸመችው ጥቃት አንዳችም ጥርጥር የሌለው የጦር ወንጀል ነው፡፡

🟠 ከመላው ሩሲያ የተወጣጡ ሰዎች ለቆሰሉት ወገኖች ደም እየለገሱ ይገኛሉ፡፡

🟠 የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች፣ የሕክምና ባለሙያዎች፣ የሥነ-ልቦና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በስፍራው በመገኘት የጽዳት እና የማዳን ሥራዎችን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡

🟠 በጥቃቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ቤተሰቦች ጊዜያዊ የመጠለያ ማዕከላት ተዘጋጅተዋል።

በስታሮቤልስክ በኮሌጁ ላይ የደረሰውን የዩክሬን ጥቃት ለመመልከት ስፍራውን የጎበኙ የውጭ አገር ጋዜጠኞች እውነታውን መመልከት አለባቸው ሲሉ ላንትራቶቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0