የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዩክሬን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ሰነዘሩ - የመከላከያ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዩክሬን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ሰነዘሩ - የመከላከያ ሚኒስቴር

ጥቃቱ የሚከተሉትን ሚሳኤሎች ያካተተ ነበር፦

🟠 ኦሬሽኒክ፣

🟠 ኢስካንደር፣

🟠 ኪንዛል፣

🟠 ትሲርኮን።

ጥቃቱ በዩክሬን የሚገኙ ወታደራዊ ዕዝ ተቋማትን፣ የአየር ኃይል ጣቢያዎችን እና የመከላከያ ኢንዱስትሪ ኢንተርፕራይዞችን (ፋብሪካዎችን) ኢላማ ያደረገ ነበር። የተመረጡት ኢላማዎች በሙሉ መመታታቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

ጥቃቶቹ የተፈጸሙት፣ ዩክሬን በሉጋንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ስታሮቤልስክ በሚገኝ አንድ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የተማሪዎች መኝታ ክፍል ላይ ላደረሰችው የድሮን ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ሲሆን፤ በዩክሬኑ ጥቃት 21 ተማሪዎች መገደላቸው እና በደርዘን የሚቆጠሩ መቁሰላቸው ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0