የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል "ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት" ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል "ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት" ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል "ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት" ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

ፕሬዝዳንት ታዬ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 የትምህርት ዘመን ተማሪዎቹን ባስመረቀበት ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ነው።

"ዩኒቨርሲቲው ለጎረቤት ሀገራት የፖሊስ አባላትና መኮንኖች ነፃ የትምህርት ዕድል በመስጠት በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ያለውን ትስስርና ሽብርተኝነትን በጋራ የመከላከል አቅም እያጠናከረ መሆኑ ሊቀጥልበት የሚገባ ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ተግባር ነው" ብለዋል።

  ተቋሙ፣ ሀገራዊ ተልዕኮውን ከመወጣት ባለፈ ለደቡብ ሱዳን፣ ለሱማሊያ እና ለሱማሌ ላንድ የፖሊስ አባላት እስከ ማስተርስ ዲግሪ ነፃ የትምህርት ዕድል በመስጠት ቀጣናዊ ትብብርን እያጠናከረ መሆኑን ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል "ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት" ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለቀጣናው ሀገራት የሚሰጠው ነፃ የትምህርት ዕድል ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.05.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0