ፍልስጤማውያን መብታቸውን እስካልተጎናጸፉ ድረስ እስራኤል ሰላም አታገኝም - የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ፍልስጤማውያን መብታቸውን እስካልተጎናጸፉ ድረስ እስራኤል ሰላም አታገኝም - የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

​ ወታደራዊ ኃይል ብቻውን ለእስራኤል መንግሥት ዘላቂ ደህንነት ሊያረጋግጥ አይችልም ያሉት ባድር አብደላቲ፤ የፍልስጤም ጉዳይ የቀጣናው ዋና የግጭት መንስኤ ሆኖ እንደሚቀጥል አስረግጠዋል።

"ነጻ የፍልስጤም መንግሥት ካልተመሠረተ፤ በቀጣናው ምንም አይነት ሰላምና መረጋጋት አይኖርም" ሲሉም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0