https://amh.sputniknews.africa/20260523/4091872.html
በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ"እዚያ መድረሳቸውን ለማረጋገጥ ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። አስተርጓሚዎችም... 23.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-23T18:45+0300
2026-05-23T18:45+0300
2026-05-23T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4091719_1:0:1279:719_1920x0_80_0_0_99ed4ccdce7722a32b51f6589c734b8a.jpg
በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ"እዚያ መድረሳቸውን ለማረጋገጥ ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። አስተርጓሚዎችም ይመደባሉ። ይህ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የኪየቭ አገዛዝ በትክክል ምን እየሠራ እንደሆነ በገዛ ዓይኖቹ እንዲያይና በገዛ ጆሮው እንዲሰማ አስፈላጊ ነው" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል። የምዕራባውያን ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ ስታሮቤልስክ የተፈጸመውን ጥቃት በቦታው በመገኘት እንዲጎበኙ የተደረገላቸውን ግብዣ ቀደም ሲል በይፋ ውድቅ አድርገዋል። ዩክሬን በሩሲያ ሉሃንስክ በኮሌጅ እና በተማሪዎች ዶርም ላይ በፈጸመችው የድሮን ጥቃት የሟቾች ቁጥር ወደ 18 ያደገ ሲሆን ሦስት ሰዎች አሁንም ፍርስራሽ ሥር ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4091719_161:0:1120:719_1920x0_80_0_0_8837c86dff12d13e4e5b637833c9071d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
18:45 23.05.2026 (የተሻሻለ: 18:54 23.05.2026) በርካታ የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ የታዳጊዎች ኮሌጅ ላይ የዩክሬን ድሮን ያደረሰውን ጉዳት ለመጎብኘት ፍላጎት አሳይተዋል - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
"እዚያ መድረሳቸውን ለማረጋገጥ ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። አስተርጓሚዎችም ይመደባሉ። ይህ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የኪየቭ አገዛዝ በትክክል ምን እየሠራ እንደሆነ በገዛ ዓይኖቹ እንዲያይና በገዛ ጆሮው እንዲሰማ አስፈላጊ ነው" ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።
የምዕራባውያን ጋዜጠኞች በሩሲያ ከተማ ስታሮቤልስክ የተፈጸመውን ጥቃት በቦታው በመገኘት እንዲጎበኙ የተደረገላቸውን ግብዣ ቀደም ሲል በይፋ ውድቅ አድርገዋል።
ዩክሬን በሩሲያ ሉሃንስክ በኮሌጅ እና በተማሪዎች ዶርም ላይ በፈጸመችው የድሮን ጥቃት የሟቾች ቁጥር ወደ 18 ያደገ ሲሆን ሦስት ሰዎች አሁንም ፍርስራሽ ሥር ይገኛሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X