https://amh.sputniknews.africa/20260523/4091214.html
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
Sputnik አፍሪካ
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን መንግሥት በአዲስ ሀገር አቀፍ ዓመታዊ ዘመቻ ሁለት ሚሊዮን ዛፎችን በመላ ሀገሪቱ በመትከል፤ በየዓመቱ 2,000 ሄክታር ደኖችን መልሶ ለማልማት እንዳቀደ... 23.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-23T17:08+0300
2026-05-23T17:08+0300
2026-05-23T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4091061_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_50ab49f11b0243b5e980a3b2c4ae36ad.jpg
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን መንግሥት በአዲስ ሀገር አቀፍ ዓመታዊ ዘመቻ ሁለት ሚሊዮን ዛፎችን በመላ ሀገሪቱ በመትከል፤ በየዓመቱ 2,000 ሄክታር ደኖችን መልሶ ለማልማት እንዳቀደ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።ታንዛኒያ በተፈጥሮ እፅዋት መውደም እና በአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ሳቢያ ከታች በተዘረዘሩት መዘዞች እተፈተነች ትገኛለች፦ የሙቀት መጠን መጨመር፣ የተራዘመ ድርቅ፣ የዝናብ አዝማሚያ መለዋወጥ።በምክትል ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ ሐማድ ዩሱፍ ማሳውኒን፤ “ይህ የዛፍ ተከላ ፕሮግራም ዜጎች በቤታቸው እና በሥራ ቦታቸው ዛፎችን እንዲተክሉ በማበረታታት እንዲሁም ተቋማት የሕዝብ ቦታዎችን እና ማሕበረሰቦችን እንዲያለሙ ኃላፊነት በመስጠት የሀገሪቱን የጥበቃ እና የአካባቢ መልሶ ማልማት ራዕይ ይመራል” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
Sputnik አፍሪካ
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
2026-05-23T17:08+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4091061_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ddff1301b1506522cc7502bdb9535b4f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
17:08 23.05.2026 (የተሻሻለ: 17:14 23.05.2026) ታንዛኒያ በደን የተጨፈጨፉ 470 ሺህ ሄክታር መሬቶችን መልሳ ልታለማ ነው - መገናኛ ብዙኃን
መንግሥት በአዲስ ሀገር አቀፍ ዓመታዊ ዘመቻ ሁለት ሚሊዮን ዛፎችን በመላ ሀገሪቱ በመትከል፤ በየዓመቱ 2,000 ሄክታር ደኖችን መልሶ ለማልማት እንዳቀደ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ታንዛኒያ በተፈጥሮ እፅዋት መውደም እና በአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ሳቢያ ከታች በተዘረዘሩት መዘዞች እተፈተነች ትገኛለች፦
የሙቀት መጠን መጨመር፣
የተራዘመ ድርቅ፣
የዝናብ አዝማሚያ መለዋወጥ።
በምክትል ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ ሐማድ ዩሱፍ ማሳውኒን፤ “ይህ የዛፍ ተከላ ፕሮግራም ዜጎች በቤታቸው እና በሥራ ቦታቸው ዛፎችን እንዲተክሉ በማበረታታት እንዲሁም ተቋማት የሕዝብ ቦታዎችን እና ማሕበረሰቦችን እንዲያለሙ ኃላፊነት በመስጠት የሀገሪቱን የጥበቃ እና የአካባቢ መልሶ ማልማት ራዕይ ይመራል” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X