https://amh.sputniknews.africa/20260523/4089441.html
በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Sputnik አፍሪካ
በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ“ቢቢሲ እና ሲኤንኤን እረፍት ላይ እንዳልሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ በማኅበራዊ የትስስር... 23.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-23T13:31+0300
2026-05-23T13:31+0300
2026-05-23T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4089288_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_f29f1d06afa6345a4e6449b8ce41d55e.jpg
በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ“ቢቢሲ እና ሲኤንኤን እረፍት ላይ እንዳልሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ጽፈዋል።ቃል አቀባይዋ፤ ምዕራባውያን ባለሥልጣናት በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ኮሌጅ ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት አልተፈጸመም ማለታቸውን “የአደባባይ ውሸት” ሲሉ ገልጽውታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4089288_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_8f4200e2b4cc8441967f48dead95acd0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
13:31 23.05.2026 (የተሻሻለ: 13:34 23.05.2026) በሞስኮ እውቅና ለተሰጣቸው የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥቃት ወደተፈፀመበት ስታሮቤልስክ ኮሌጅ ጉብኝት ይዘጋጃል - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
“ቢቢሲ እና ሲኤንኤን እረፍት ላይ እንዳልሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ” ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ጽፈዋል።
ቃል አቀባይዋ፤ ምዕራባውያን ባለሥልጣናት በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ኮሌጅ ላይ ምንም ዓይነት ጥቃት አልተፈጸመም ማለታቸውን “የአደባባይ ውሸት” ሲሉ ገልጽውታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X