ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካ ሥራ አስጀመረች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካ ሥራ አስጀመረች
ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካ ሥራ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካራ አስጀመረች

በኦሮሚያ ክልል ሞጆ ከተማ የተገነባውና ግራንዴር ተብሎ የሚጠራው የሴራሚክ ፋብሪካ ለምርት የሚያስፈልገውን ከ80 በመቶ በላይ ግብአት ከሀገር ውስጥ ያገኛል ሲሉ ፈብሪካውን መርቀው የከፈቱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል።

ፋብሪካው ዓለም አቀፍ የጥራት እና ተወዳዳሪነት መስፈርቶችን የሚያሟሉ ምርቶችን ያቀርባል ሲሉ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ፅፈዋል።

"ይህ ስኬት ኢትዮጵያ የራሷን የተፈጥሮ ሀብትና እምቅ ጸጋ የመጠቀም ብቃቷን ከመገንባቱ ባሻገር፣ ከውጭ ገቢ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሰዋል።"

ጠቅላይ ሚኒስትሩ 100 በመቶ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን የሚያሟሉ የሴራሚክ ፋብሪካዎችን በቅርቡ ይመረቃሉ ሲሉ አራተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ መክፈቻ ላይ መናገራቸው ይታወሳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካ ሥራ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የምታደርገው ጥረት አካል የሆነ የሴራሚክ ፋብሪካ ሥራ አስጀመረች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0