የኢትዮጵያ አየር መንገድ መንገድ ከሀገር የተሻገረ የአኅጉራዊ ስኬት ማሳያ ሆኗል - ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ መንገድ ከሀገር የተሻገረ የአኅጉራዊ ስኬት ማሳያ ሆኗል - ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር

አቶ ተመስገን ጥሩነህ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ80ኛ ዓመት ምሥረታ ክብረ በዓሉን አስመልክቶ የአስርት ዓመታት ጉዞውን የሚያስቃኝ ሙዚየም ለእይታ ክፍት ባደረገበት ወቅት ነው።

“አየር መንገዱ ከዐድዋ ድል ቀጥሎ አፍሪካውያንን ያስተሣሠረና ያኮራ ተቋም መሆን ችሏል ሲሉ” በመክፈቻ ንግግራቸው ተመስገን ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መስፍን ጣሰው በበኩላቸው፤ አየር መንገዱ በዓመት ከ20 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን በማጓጓዝ በዘርፉ በአፍሪካ ቀዳሚ ተቋም መሆን ችሏል ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ አየር መንገድ መንገድ ከሀገር የተሻገረ የአኅጉራዊ ስኬት ማሳያ ሆኗል - ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር
የኢትዮጵያ አየር መንገድ መንገድ ከሀገር የተሻገረ የአኅጉራዊ ስኬት ማሳያ ሆኗል - ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.05.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0