https://amh.sputniknews.africa/20260523/4085631.html
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
Sputnik አፍሪካ
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ ቫሲሊ ኔቤንዚያ በጸጥታው ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ዶርሙ መሉ በሆነበት ሰዓት በምሽት በሦስት... 23.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-23T08:03+0300
2026-05-23T08:03+0300
2026-05-23T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4086165_10:0:863:480_1920x0_80_0_0_c0d6409607e12413ac075062119719ca.jpg
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ ቫሲሊ ኔቤንዚያ በጸጥታው ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ዶርሙ መሉ በሆነበት ሰዓት በምሽት በሦስት የተለያዩ ድሮኖች የተፈፀመው ጥቃት ሳይታሰብ የሆነ አይደለም ብለዋል። "ይህ ጥቃት ህጻናት በሚማሩበት እና በሚኖሩበት የሲቪል ተቋም፣ ሌሊት ዶርሙ ሙሉ በነበረበት ወቅት፣ የተጎጂዎችን ቁጥር ከፍ ለማድረግ በማሰብ ሆን ተብሎ የተፈፀመ ነው።" ጥቃቱ የዩክሬን አገዛዝን ፀረ-ሰብዓዊነት ያጋለጠ እና ኪየቭ የሰላም ሂደቶችን ለማሰናከል በትኩረት እየሠራች እንደሆነ የሚያረጋግጥ ነው ሲሉም ኔቤንዚያ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
Sputnik አፍሪካ
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
2026-05-23T08:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/17/4086165_116:0:756:480_1920x0_80_0_0_48a12ea50e4a8030402ff6f7a61be4b3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
08:03 23.05.2026 (የተሻሻለ: 09:04 23.05.2026) በሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሚገኝ ዶርም ላይ ከተፈፀመው ጥቃት በኋላ 'ከዩክሬን ጋር መደራደር አዳጋች ነው' - በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ልዑክ
ቫሲሊ ኔቤንዚያ በጸጥታው ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ዶርሙ መሉ በሆነበት ሰዓት በምሽት በሦስት የተለያዩ ድሮኖች የተፈፀመው ጥቃት ሳይታሰብ የሆነ አይደለም ብለዋል።
"ይህ ጥቃት ህጻናት በሚማሩበት እና በሚኖሩበት የሲቪል ተቋም፣ ሌሊት ዶርሙ ሙሉ በነበረበት ወቅት፣ የተጎጂዎችን ቁጥር ከፍ ለማድረግ በማሰብ ሆን ተብሎ የተፈፀመ ነው።"
ጥቃቱ የዩክሬን አገዛዝን ፀረ-ሰብዓዊነት ያጋለጠ እና ኪየቭ የሰላም ሂደቶችን ለማሰናከል በትኩረት እየሠራች እንደሆነ የሚያረጋግጥ ነው ሲሉም ኔቤንዚያ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X