የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የንግድ ሥርዓት የማዘመን ጥረት አካል የሆነ የጥራት ማረጋገጫ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የንግድ ሥርዓት የማዘመን ጥረት አካል የሆነ የጥራት ማረጋገጫ መተግበሪያ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የንግድ ሥርዓት የማዘመን ጥረት አካል የሆነ የጥራት ማረጋገጫ መተግበሪያ ይፋ አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.05.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት የሀገሪቱን የንግድ ሥርዓት የማዘመን ጥረት አካል የሆነ የጥራት ማረጋገጫ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የምርቶችን ጥራት በበይነ-መረብ ለማረጋገጥ የሚያስችለው መተገበሪያ “አይኢኤስ ቬሪፋይር” ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ባለፉት ሰባት ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማዘመን የምርቶችን ጥራት ለማረጋገጥ የተሠሩ ሥራዎችን በላቀ ጥራት ጠብቆ ለማስቀጠል እንደሚያግዝ ተጠቁሟል።

 

ቴክኖሎጂው የደረጃ ምልክት ተጠቃሚዎችን ለመከታተልና ለመደገፍ የሚያስችል እንደሆነም ተነግሯል፡፡

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ፤ “ወደ ሥራ የገባው አዲስ የጥራት ደረጃ መተግበሪያ ለኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል” ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0