https://amh.sputniknews.africa/20260522/4081575.html
በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ
በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ ኮሚሽነሩ ሽፈራው ተክለማርያም በ4ኛው ዙር የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ግምገማ ስብሰባ ላይ... 22.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-22T15:40+0300
2026-05-22T15:40+0300
2026-05-22T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/16/4081422_141:0:1140:562_1920x0_80_0_0_1d2e035d6812e734c5a895716e3e1d90.jpg
በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ ኮሚሽነሩ ሽፈራው ተክለማርያም በ4ኛው ዙር የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ግምገማ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የአኅጉሪቱን የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ ተጋላጭነት ለመቀነስ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ትብብር መጠናከር እንዳለበት ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ስልታዊ መጠባበቂያ ክምችቷን በማሳደግ ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመቻል አስተማማኝ አቅም እየፈጠረች እንደሆነም በመድረኩ ላይ አንስተዋል። “የተረጂነት ባሕልና አስተሳሰብን ለመቀየር በቤተሰብና በማኅበረሰብ ደረጃ አምራችነትን ማጎልበት የሚያስችል ግንዛቤ እያደገ ነው” ማለታቸውን ጠቅሶ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/16/4081422_266:0:1015:562_1920x0_80_0_0_5ad9fb9ecc3548637bc0ceef78cf1985.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ
15:40 22.05.2026 (የተሻሻለ: 15:44 22.05.2026) በአፍሪካ አደጋዎችን ለመመከት አጋርነት፣ አብሮነትና የመረጃ ባለቤትነት ወሳኝ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ገለፁ
ኮሚሽነሩ ሽፈራው ተክለማርያም በ4ኛው ዙር የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ግምገማ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የአኅጉሪቱን የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ ተጋላጭነት ለመቀነስ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ትብብር መጠናከር እንዳለበት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ስልታዊ መጠባበቂያ ክምችቷን በማሳደግ ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመቻል አስተማማኝ አቅም እየፈጠረች እንደሆነም በመድረኩ ላይ አንስተዋል።
“የተረጂነት ባሕልና አስተሳሰብን ለመቀየር በቤተሰብና በማኅበረሰብ ደረጃ አምራችነትን ማጎልበት የሚያስችል ግንዛቤ እያደገ ነው” ማለታቸውን ጠቅሶ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X