https://amh.sputniknews.africa/20260522/4081357.html
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
Sputnik አፍሪካ
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር"ለሌሎቹ የኢቦላ ዓይነቶች ክትባቶች ቢኖሩንም፤ ለዚህኛው ልዩ ዝርያ ግን ምንም ዓይነት ክትባት የለም" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ሕክምና ማኅበር... 22.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-22T15:09+0300
2026-05-22T15:09+0300
2026-05-22T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/16/4081204_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_4f37bd3438b333297d4dcab0a97fa516.jpg
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር"ለሌሎቹ የኢቦላ ዓይነቶች ክትባቶች ቢኖሩንም፤ ለዚህኛው ልዩ ዝርያ ግን ምንም ዓይነት ክትባት የለም" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ሕክምና ማኅበር የቀድሞ ብሔራዊ ሊቀመንበር ዶክተር አንጄሊክ ኮይትዚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።እስካሁን ከ500 እስከ 600 ሰዎች በወረርሽኙ ተይዘዋል ተብለው እንደሚጠረጠሩ እና በግምት 140 ሞት መመዝገቡን ገልጸዋል።"ለዓለም ጤና ድርጅት እና ለሌሎች ሀገራት የወረርሽኙን መከሰት ለማሳወቅ ሦስት ሳምንታት ያህል የፈጀ ሲሆን በዚህ መሃል ግን በሽታው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ምሥራቃዊ ክፍል በሚገኙ በርካታ የጤና ቀጣናዎች እና በኡጋንዳ ተሠራጭቷል" ብለዋል። ይህን ቫይረስ ለመቆጣጠር ለምን አስቸጋሪ እንደሆነ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
Sputnik አፍሪካ
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
2026-05-22T15:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/16/4081204_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_c4de6fd050d15b6f8dd6b0bb1342e5fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
15:09 22.05.2026 (የተሻሻለ: 15:14 22.05.2026) ‘የዚህ ልዩ የኢቦላ ዝርያ ዋነኛ ችግር ክትባትም ሆነ አንቲባዮቲክ የሌለው መሆኑ ነው’ - ደቡብ አፍሪካዊ ዶክተር
"ለሌሎቹ የኢቦላ ዓይነቶች ክትባቶች ቢኖሩንም፤ ለዚህኛው ልዩ ዝርያ ግን ምንም ዓይነት ክትባት የለም" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ሕክምና ማኅበር የቀድሞ ብሔራዊ ሊቀመንበር ዶክተር አንጄሊክ ኮይትዚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
እስካሁን ከ500 እስከ 600 ሰዎች በወረርሽኙ ተይዘዋል ተብለው እንደሚጠረጠሩ እና በግምት 140 ሞት መመዝገቡን ገልጸዋል።
"ለዓለም ጤና ድርጅት እና ለሌሎች ሀገራት የወረርሽኙን መከሰት ለማሳወቅ ሦስት ሳምንታት ያህል የፈጀ ሲሆን በዚህ መሃል ግን በሽታው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ምሥራቃዊ ክፍል በሚገኙ በርካታ የጤና ቀጣናዎች እና በኡጋንዳ ተሠራጭቷል" ብለዋል።
ይህን ቫይረስ ለመቆጣጠር ለምን አስቸጋሪ እንደሆነ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X