የአፍሪካ ሀገራት "ሀብታቸውን ለብሔራዊ ልማታቸው" ሊያውሉ ይገባል - ታንዛኒያዊ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት "ሀብታቸውን ለብሔራዊ ልማታቸው" ሊያውሉ ይገባል - ታንዛኒያዊ ተንታኝ

​“አንድ ሌላ አካል ያንተን ሀብት ወስዶ ራሱን ለማልማት ከተጠቀመበት፤...የሀገርህ የኢኮኖሚ ጉድለት ይቀጥላል ማለት ነው። ድክመት ይኖራል፤ ጥገኝነትም ይቀጥላል" ሲሉ የአፍሪካ እና ዓለም አቀፍ ፖለቲካ ተንታኝ ቻኩፔዋ ሶዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

 

ባለሙያው የለንደን ፍርድ ቤት የደቡብ ሱዳንን ውዝፍ የነዳጅ ክፍያ ማገዱ የሚያስከትለውን መዘዝ በተመለከተ የሰጡትን አስተያየት ለመስማት ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0