ሩሲያዊው በክንዱ የኤቨረስት ተራራን የወጣ የመጀመሪያው ሰው ሆነ

ሰብስክራይብ

#viral | ሩሲያዊው በክንዱ የኤቨረስት ተራራን የወጣ የመጀመሪያው ሰው ሆነ

​በህንፃ መደርመስ አደጋ ምክንያት ለሰባት ሰዓታት ፍርስራሽ ውስጥ ተቀብሮ ከቆየ በኋላ ሁለት እግሮቹን ያጣው ሩሲያዊው ሩስታም ናቢዬቭ፤ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በክንዱ ጥንካሬ ብቻ የኤቨረስት ጫፍ ላይ መድረስ የቻለ ሰው ሆኗል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0