https://amh.sputniknews.africa/20260521/4077217.html
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነችየሩሲያ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ፤ ዋሽንግተን የአውሮፕላን ተሸካሚ የጦር መርከብ ስብስብ ወደ ካሪቢያን ለመላክ የወሰነችው "ጡንቻዋን... 21.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-21T19:45+0300
2026-05-21T19:45+0300
2026-05-21T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4077064_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_11b97088cc190f79c2a12dfae5ad2bbd.jpg
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነችየሩሲያ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ፤ ዋሽንግተን የአውሮፕላን ተሸካሚ የጦር መርከብ ስብስብ ወደ ካሪቢያን ለመላክ የወሰነችው "ጡንቻዋን ለማሳየት" ነው በማለት፤ ድርጊቱ የኩባውያንን ወቅታዊ ሁኔታ ይበልጥ እንደሚያባብሰው አክለዋል።ℹ በቪዲዮው ተጠባባቂው የአሜሪካ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቶድ ብላንች፤ እ.ኤ.አ በ1996 አራት ሰዎች ከተገደሉበት የሁለት ሲቪል አውሮፕላኖች መከስከስ ጋር በተያያዘ በቀድሞው የኩባ ፕሬዚዳንት ራውል ካስትሮ ላይ የወንጀል ክስ መመስረቱን አስታውቀዋል።የወቅቱ የኩባ መሪ ሚጌል ዲያዝ-ካኔል በሰጡት ምላሽ፤ ሀገራቸው እርምጃውን የወሰደችው "በራሷ የባሕር ክልል ወሰን ውስጥ ሕጋዊ ራስን የመከላከል መብቷን" ተጠቅማ እንደሆነ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
2026-05-21T19:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4077064_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_7d07628870fa4a89a12415e12b900c11.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
19:45 21.05.2026 (የተሻሻለ: 19:54 21.05.2026) ሩሲያ በራውል ካስትሮ ላይ የተሰነዘረው ክስ፤ አሜሪካ ኩባ ላይ ጫና ለማሳደር የምታደርገው ጥረት አካል ነው ስትል ኮነነች
የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ፤ ዋሽንግተን የአውሮፕላን ተሸካሚ የጦር መርከብ ስብስብ ወደ ካሪቢያን ለመላክ የወሰነችው "ጡንቻዋን ለማሳየት" ነው በማለት፤ ድርጊቱ የኩባውያንን ወቅታዊ ሁኔታ ይበልጥ እንደሚያባብሰው አክለዋል።
ℹ በቪዲዮው ተጠባባቂው የአሜሪካ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቶድ ብላንች፤ እ.ኤ.አ በ1996 አራት ሰዎች ከተገደሉበት የሁለት ሲቪል አውሮፕላኖች መከስከስ ጋር በተያያዘ በቀድሞው የኩባ ፕሬዚዳንት ራውል ካስትሮ ላይ የወንጀል ክስ መመስረቱን አስታውቀዋል።
የወቅቱ የኩባ መሪ ሚጌል ዲያዝ-ካኔል በሰጡት ምላሽ፤ ሀገራቸው እርምጃውን የወሰደችው "በራሷ የባሕር ክልል ወሰን ውስጥ ሕጋዊ ራስን የመከላከል መብቷን" ተጠቅማ እንደሆነ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X