https://amh.sputniknews.africa/20260521/4075531.html
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ"ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ መፍትሔዎች ከአኅጉሪቱ መምጣት ያለባቸው አሁን መሆኑን በይፋ ማረጋገጣቸው ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ መነቃቃት የሚፈጥር... 21.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-21T17:58+0300
2026-05-21T17:58+0300
2026-05-21T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4075378_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_4ce7fa220f05f0596cc7811daeef1188.jpg
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ"ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ መፍትሔዎች ከአኅጉሪቱ መምጣት ያለባቸው አሁን መሆኑን በይፋ ማረጋገጣቸው ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ መነቃቃት የሚፈጥር ነው" ሲሉ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ተንታኝ አርኖልድ ቺስቮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት ነፃነታቸውን ለማግኘት በሚታገሉበት ወቅት "አፍሪካዊ ለመሆን ምርጫ አልነበረም"፤ ምክንያቱም "ከምዕራቡ ወይም ከምስራቁ ጎራ መወገን ግድ ነበር" ብለዋል።በሌላ በኩል የአፍሪካ ታላላቅ አጋሮች የሩሲያ እና የቻይና ፕሬዚዳንቶች፤ "የአፍሪካዊያን አካሄድ ለልማት ምቹ መሆኑንን ይገነዘባሉ" ሲሉ ቺስቮ አጽንዖት ሰጥተዋል። አፍሪካ የተፈጥሮ ሀብትና የሰው ኃይል ቢኖራትም "የጋራ የማንነት ስሜት ግን ጎድሏታል" ሲሉም አክለዋል። የሩሲያ እና ቻይና የጋራ መግለጫ ለዚምባብዌ ምን ትርጉም እንዳለው የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
2026-05-21T17:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4075378_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_1cc66e2701260611a59acc76756cd025.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
17:58 21.05.2026 (የተሻሻለ: 18:04 21.05.2026) የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ
"ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ መፍትሔዎች ከአኅጉሪቱ መምጣት ያለባቸው አሁን መሆኑን በይፋ ማረጋገጣቸው ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ መነቃቃት የሚፈጥር ነው" ሲሉ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ተንታኝ አርኖልድ ቺስቮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት ነፃነታቸውን ለማግኘት በሚታገሉበት ወቅት "አፍሪካዊ ለመሆን ምርጫ አልነበረም"፤ ምክንያቱም "ከምዕራቡ ወይም ከምስራቁ ጎራ መወገን ግድ ነበር" ብለዋል።
በሌላ በኩል የአፍሪካ ታላላቅ አጋሮች የሩሲያ እና የቻይና ፕሬዚዳንቶች፤ "የአፍሪካዊያን አካሄድ ለልማት ምቹ መሆኑንን ይገነዘባሉ" ሲሉ ቺስቮ አጽንዖት ሰጥተዋል።
አፍሪካ የተፈጥሮ ሀብትና የሰው ኃይል ቢኖራትም "የጋራ የማንነት ስሜት ግን ጎድሏታል" ሲሉም አክለዋል።
የሩሲያ እና ቻይና የጋራ መግለጫ ለዚምባብዌ ምን ትርጉም እንዳለው የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X