የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካዊ መንገድ መፈታት አለባቸው - ዚምባብዌያዊ ባለሙያ

​"ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ መፍትሔዎች ከአኅጉሪቱ መምጣት ያለባቸው አሁን መሆኑን በይፋ ማረጋገጣቸው ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ መነቃቃት የሚፈጥር ነው" ሲሉ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ ተንታኝ አርኖልድ ቺስቮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

​አብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገራት ነፃነታቸውን ለማግኘት በሚታገሉበት ወቅት "አፍሪካዊ ለመሆን ምርጫ አልነበረም"፤ ምክንያቱም "ከምዕራቡ ወይም ከምስራቁ ጎራ መወገን ግድ ነበር" ብለዋል።

በሌላ በኩል የአፍሪካ ታላላቅ አጋሮች የሩሲያ እና የቻይና ፕሬዚዳንቶች፤ "የአፍሪካዊያን አካሄድ ለልማት ምቹ መሆኑንን ይገነዘባሉ" ሲሉ ቺስቮ አጽንዖት ሰጥተዋል።

​ አፍሪካ የተፈጥሮ ሀብትና የሰው ኃይል ቢኖራትም "የጋራ የማንነት ስሜት ግን ጎድሏታል" ሲሉም አክለዋል።

የሩሲያ እና ቻይና የጋራ መግለጫ ለዚምባብዌ ምን ትርጉም እንዳለው የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0