አፍሪካ ከሩሲያ እና ቻይና ጋር የፈጠረችው አጋርነት የምዕራባውያንን የበላይነት ሰብሯል - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
13:09 21.05.2026 (የተሻሻለ: 13:14 21.05.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
አፍሪካ ከሩሲያ እና ቻይና ጋር የፈጠረችው አጋርነት የምዕራባውያንን የበላይነት ሰብሯል - ካሜሩናዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
ሩሲያ በደህንነት እና በኢነርጂ ዘርፍ የአፍሪካ ዋነኛ አጋር ስትሆን ቻይና ደግሞ የአኀጉሪቱ ቀዳሚ የንግድ ሸሪክ ናት ሲሉ ሻርሊ ኬንግኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በተጨማሪም ሁለቱ ሀገራት ባወጡት መግለጫ አስገዳጅ የንግድ እርምጃዎችን እንደኮነኑ በመጥቀስ፤ ሞስኮ እና ቤጂንግ የፖለቲካ ወይም የሞራል ቅድመ ሁኔታ ሳያስቀምጡ ዓለም አቀፍ የንግድ ሕግጋትን እንደሚያከብሩ አመልክተዋል።
ማዕቀቦች ሉዓላዊነትን እንደሚጋፉ የሚያውቁት የአፍሪካ ሀገራት፤ ይህን መልዕክት በድንብ ይረዱታል ሲሉ ባለሙያው አብራርተዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X