ታንዛኒያ በአዲሱ የሩሲያ የቀጥታ በረራ ተጨማሪ ቱሪስቶችን መሳብ ትሻላች - ባለሥልጣን

ሰብስክራይብ

ታንዛኒያ በአዲሱ የሩሲያ የቀጥታ በረራ ተጨማሪ ቱሪስቶችን መሳብ ትሻላች - ባለሥልጣን

​ አዲሶቹ በረራዎች አስተማማኝና የዳበረ ገበያን ነው የሚቀላቀሉት ሲሉ የታንዛኒያ የተፈጥሮ ሀብት እና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዋና ፀሐፊ ሀሰን አባሲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

​"በመረጃዎቻችን መሠረት በአሁኑ ወቅት ከሩሲያ የሚመጡ ጎብኚዎች ቁጥር ከፍተኛ እና በቋሚነት እያደገ የሚገኝ ነው" ሲሉ አክለው ገልጸዋል።

​ ለአብነትም ሀገሪቱ እ.ኤ.አ ከ2023–2024፣ 11 ሺህ ጎብኚዎችን እንዳስተናገደችና ቁጥሩ በ2024–2025 ወደ 12 ሺህ ከፍ ማለቱን ጠቁመዋል።

​"በአሁኑ ወቅት ኤር ታንዛኒያ ከሩሲያ ወደ ታንዛኒያ ሊጓዙ የሚችሉ 17 ሺህ ደንበኞች አሉት። በረራዎቹ ሲጀመሩና ሌሎች ስትራቴጂዎቻችን ሲጠናከሩ ቁጥሩ ከዚህ የበለጠ ይሆናል።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0