ሩሲያ እና ቻይና በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን ማውገዛቸው አኅጉሪቱ ከፍተኛ ተፅዕኖ መቋቋም የሚችል ኢኮኖሚ እንድትገነባ ያስችላታል - አልጄሪያዊ ተመራማሪ

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ እና ቻይና በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን ማውገዛቸው አኅጉሪቱ ከፍተኛ ተፅዕኖ መቋቋም የሚችል ኢኮኖሚ እንድትገነባ ያስችላታል - አልጄሪያዊ ተመራማሪ
ሩሲያ እና ቻይና በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን ማውገዛቸው አኅጉሪቱ ከፍተኛ ተፅዕኖ መቋቋም የሚችል ኢኮኖሚ እንድትገነባ ያስችላታል - አልጄሪያዊ ተመራማሪ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.05.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ቻይና በአፍሪካ ላይ የሚደረጉ ጫናዎችን ማውገዛቸው አኅጉሪቱ ከፍተኛ ተፅዕኖ መቋቋም የሚችል ኢኮኖሚ እንድትገነባ ያስችላታል - አልጄሪያዊ ተመራማሪ

​የተወሰኑ ሀገራት ማዕቀቦችን ጨምሮ አፍሪካ ላይ ጫና የማሳደር ፖሊሲ እንደሚከተሉ መሐመድ ሳላህ ጅማል ለስፑትኒክ አፍሪካ  ገልጸዋል።

​የሞስኮ እና የቤጂንግ የጋራ አቋም አፍሪካ ይበልጥ ሚዛናዊ እና ሁሉንም አካላት የሚያከብር የዓለም ሥርዓት እንዲኖር ለምታቀርበው ጥያቄ “ቅቡልነት ይሰጣል" ብለዋል።

ይህ ዓይነቱ አካሄድ በሀገር ውስጥ ምንዛሬዎች የሚደረጉ የንግድ ልውውጦችን በማጠናከር እና የኢኮኖሚ አጋርነቷን በማስፋፋት ረገድ አፍሪካን ሊጠቅማት ይችላል ሲሉ አክለዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0