https://amh.sputniknews.africa/20260521/4066986.html
አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ
አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ የአፍሪካን ነፃነት እና እራስን የቻለ ዕድገት የሚደግፉት ሩሲያ እና ቻይና "የሶሻሊስት ተሞክሯቸውን" ወደ አፍሪካ... 21.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-21T08:01+0300
2026-05-21T08:01+0300
2026-05-21T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4066833_0:64:680:447_1920x0_80_0_0_c0f54fc61ef541c403b84c384fb5f74e.jpg
አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ የአፍሪካን ነፃነት እና እራስን የቻለ ዕድገት የሚደግፉት ሩሲያ እና ቻይና "የሶሻሊስት ተሞክሯቸውን" ወደ አፍሪካ ማምጣት እንደሚችሉ አቡባከር አላሳን የቭላድሚር ፑቲንን የቤጂንግ ጉብኝት ተከትሎ የፀደቁትን ሰነዶች አስመልክተው ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን አጋርተዋል። ይህ ተሞክሮ "ከባሕላዊው የአፍሪካ ማኅበረሰብ ልምድ የተለየ አይደለም" ሲሉ ባለሙያው ጠቁመዋል። "ማዕቀብ ለሚያስጥሉ አካሄዶች አሳልፎ የሚሰጥ በመሆኑ አፍሪካ "ከካፒታሊስት ሥርዓት" መውጣት አለባት ብለዋል።"ሰብዓዊ መብቶችን በሀገራት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሪያ መሣሪያ አድርጎ መጠቀም ሽንገላ እና ግፍ" መሆኑን አላሳን በአጽንኦት ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4066833_0:0:680:510_1920x0_80_0_0_20bf75d8c42402dfd1004ec12c8e9ecf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ
08:01 21.05.2026 (የተሻሻለ: 08:04 21.05.2026) አፍሪካ "የሶሻሊስት የአስተዳደር ሥርዓቶችን በመሞከር ከሞስኮ እና ከቤጂንግ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር አለባት" - ናይጄሪያዊ ባለሙያ
የአፍሪካን ነፃነት እና እራስን የቻለ ዕድገት የሚደግፉት ሩሲያ እና ቻይና "የሶሻሊስት
ተሞክሯቸውን" ወደ አፍሪካ ማምጣት እንደሚችሉ አቡባከር አላሳን የቭላድሚር ፑቲንን የቤጂንግ ጉብኝት ተከትሎ የፀደቁትን ሰነዶች አስመልክተው ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን አጋርተዋል።
ይህ ተሞክሮ "ከባሕላዊው የአፍሪካ ማኅበረሰብ ልምድ የተለየ አይደለም" ሲሉ ባለሙያው ጠቁመዋል።
"ማዕቀብ ለሚያስጥሉ አካሄዶች አሳልፎ የሚሰጥ በመሆኑ አፍሪካ "ከካፒታሊስት ሥርዓት" መውጣት አለባት ብለዋል።
"ሰብዓዊ መብቶችን በሀገራት ላይ ተፅዕኖ ማሳደሪያ መሣሪያ አድርጎ መጠቀም ሽንገላ እና ግፍ" መሆኑን አላሳን በአጽንኦት ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X