የሀገር በቀል እውቀት ለብዝሃ ህይወት ጥበቃ

ሰብስክራይብ

#SovereigntySources |የሀገር በቀል እውቀት ለብዝሃ ህይወት ጥበቃ   

'' አፍሪካ ለአየር ንብረት ለውጥ የተጋለጠች አህጉር ነች፣ በእርግጥ አንድ ዓይነት  ስነ ምህዳር አይደለም ያላት። ስለዚህ ይህ የሀገር በቀል እውቀት ለብዝሃ ህይወት ይጠቅማል። ብዝሃ ህይወት ስንል ብዙ ዝርያ ያላቸው እንስሳት፣ ዕፅዋትና ደቂቀ ነፍሳትን አንድ ላይ የያዘ ነው " ሲሉ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢ ብዝሃ ህይወት ጥበቃ ዋና ዳይሬክተሩ ሺቲ ጋተው(ዶ/ር)  ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

🪴 በዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካን ስነ ኑረቶችና ብዝሃ ህይወትን ለመጠበቅ ሀገር በቀል እውቀቶች ያላቸውን ሚናዎች የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢ ብዝሃ ህይወት ጥበቃ ዋና ዳይሬክተሩ ሺቲ ጋተው(ዶ/ር) ጋር ቆይታን አድርገናል።

በክፍል ሁለት አፍሪካ በዓለም አቀፍ የሠው ሰራሽ አስተውህሎት ዕድገት ጉዞ ያላትን ቦታ ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሰርቨር ቁጥጥርና አስተዳደር ባለሙያው ታደሰ ፀሃይነህ ጋር ቃኝተነዋል።  

ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

ከቴሌግራም ሳይወጡ ፕሮግራሙን ያዳምጡ                                         

በድረ ገጻችን

#SputnikRadio

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ  Apple Podcasts DeezerSpotifyPodcast Addict  Pocket Casts  – AfripodsCastBox

አዳዲስ ዜናዎች
0