የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ

© telegram sputnik_ethiopiaየሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.05.2026
ሰብስክራይብ

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ

እውቅናው የተበረከተው ሚኒስትሯ፤ እ.ኤ.አ በ2024 በሩሲያ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የወጣቶች ፌስቲቫል ላይ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ መሆኑን በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።

 

ሽልማቱን ያስረከቡት በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ዬቭጌኒ ተርኪን፤ “የሩሲያ መንግሥት የሁለቱን ሀገራት ወጣቶች በተለያዩ የልማት ዘርፎች እና ትብብሮች ለማሳተፍ በትጋት እየሠራ ነው” ብለዋል።

ዶ/ር ኤርጎጌ በበኩላቸው፤ ለተሰጣቸው ከፍተኛ ዕውቅና ምሥጋናቸውን በማቅረብ፤ በኢትዮጵያና በመላው አፍሪካ የወጣቶችን አቅም ለመገንባትና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ከሩሲያ ጋር በቅርበት ለመሥራት ቁርጠኝነታቸውን አረጋግጠዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተበረከተላቸውን ከፍተኛ ዕውቅና እና ሜዳሊያ ተረከቡ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0