'ዚምባብዌ የብሪክስ አዲስ ልማት ባንክን በመቀላቀል ዕድሎቿን የማስፋት ዓላማ አላት' - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

'ዚምባብዌ የብሪክስ አዲስ ልማት ባንክን በመቀላቀል ዕድሎቿን የማስፋት ዓላማ አላት' - ባለሙያ

ይህ እርምጃ በኢነርጂ፣ ኢንቨስትመንት፣ በትራንስፖርት፣ በውሃ መስኖ፣ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም፣ በመሠረተ ልማት እና በቤት ግንባታ የገንዘብ ድጋፍ በማሳደግ ረገድ "ለሀገሪቱ ጠቃሚ ይሆናል" ሲሉ ​የፖለቲካ ተንታኙ ላዛሩስ ሳውቲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

የዚምባብዌ ውሳኔ በሚከተሉት መንገዶች ሊታይ ይገባልም ብለዋል፦

​▶ የሀገሪቱ ሰፊ የውጭ ፖሊሲ ስትራቴጂ አካል ተደርጎ፣

▶ የልማት ፋይናንስን አማራጮች ለማስፋት የተነደፈ ኢኮኖሚያዊ ስትራቴጂ፣

▶ የደቡብ-ደቡብ ትብብርን የማጠናከሪያ መንገድ፤

▶ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ መድረኮችን እንደገና ለመቀላቀል የሚደረግ እርምጃ።

"እርምጃው ያለምንም ጥርጥር የሀገሪቱን ዓለም አቀፍ የፋይናንስ አመላካቾች ያሻሽላል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0