https://amh.sputniknews.africa/20260520/4061980.html
ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች
ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች ⭐ የተቋረጠው ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚላከው እና 30 በመቶ የሚሆነው የሀገሪቱ የሥጋ ወጪ ምርት ድርሻ እንደነበር የኢትዮጵያ የሥጋ አምራቾችና ላኪዎች... 20.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-20T15:18+0300
2026-05-20T15:18+0300
2026-05-20T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/14/4061827_0:0:1000:563_1920x0_80_0_0_4e331555dc653062e39e69443471239c.jpg
ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች ⭐ የተቋረጠው ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚላከው እና 30 በመቶ የሚሆነው የሀገሪቱ የሥጋ ወጪ ምርት ድርሻ እንደነበር የኢትዮጵያ የሥጋ አምራቾችና ላኪዎች ማኅበር ገልጿል። የማኅበሩ የቦርድ ፕሬዝዳንት ከሊፍ ሁሴን፤ መስተጓጎሉ የተፈጠረው በረመዳን ጾም ወቅት በመሆኑ ከባድ የሚባል ጉዳት አለማድረሱን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ኢትዮጵያ የሥጋ ወጪ ንግድ መዳረሻዎቿን ማስፋት እንዳለባት ያሰተማረ ሆኖ አልፏል ሲል ቀደም ሲል ማኅበሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ መግለጹ ይታወሳል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/14/4061827_125:0:876:563_1920x0_80_0_0_543f5496673fc1f8fed41c88860b95f2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች
15:18 20.05.2026 (የተሻሻለ: 15:24 20.05.2026) ኢትዮጵያ በአሜሪካ-ኢራን ጦርነት ተስተጓጉሎ የነበረውን የሥጋ ወጪ ንግድ ዳግም ጀመረች
⭐ የተቋረጠው ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚላከው እና 30 በመቶ የሚሆነው የሀገሪቱ የሥጋ ወጪ ምርት ድርሻ እንደነበር የኢትዮጵያ የሥጋ አምራቾችና ላኪዎች ማኅበር ገልጿል።
የማኅበሩ የቦርድ ፕሬዝዳንት ከሊፍ ሁሴን፤ መስተጓጎሉ የተፈጠረው በረመዳን ጾም ወቅት በመሆኑ ከባድ የሚባል ጉዳት አለማድረሱን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ ኢትዮጵያ የሥጋ ወጪ ንግድ መዳረሻዎቿን ማስፋት እንዳለባት ያሰተማረ ሆኖ አልፏል ሲል ቀደም ሲል ማኅበሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ መግለጹ ይታወሳል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X