https://amh.sputniknews.africa/20260519/4052659.html
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸዘጋቢው እንደታዘበው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቀስ በቀስ ወደ መንገድ እየተመለሱ ነው። ጥቂት አነስተኛ የሕዝብ ትራንስፖርቶች አሁን ላይ ሥራ የጀመሩ ሲሆን፣... 19.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-19T20:31+0300
2026-05-19T20:31+0300
2026-05-19T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/13/4052506_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a5f78817371ba30d53c8af3b3a9654b1.jpg
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸዘጋቢው እንደታዘበው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቀስ በቀስ ወደ መንገድ እየተመለሱ ነው። ጥቂት አነስተኛ የሕዝብ ትራንስፖርቶች አሁን ላይ ሥራ የጀመሩ ሲሆን፣ የተወሰኑ ኩባንያዎችም ውስን አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።“ይሁን እንጂ እንደ አውተር ሪንግ ሮድ ያሉ ዋና ዋና መስመሮች አሁንም ጭር ያሉ ሲሆን፣ በዚህ ሰዓት የሚንቀሳቀሱ የሕዝብ ማመላለሻዎች በጣም ጥቂት ናቸው ወይም ጨርሶ የሉም። እነዚህ በጆጎ ሮድ መስመር ላይ ያሉ በተመረጡ አካባቢዎች የታዩ እንቅስቃሴዎች ብቻ ናቸው። እንደ ቲካ ሱፐር ሃይዌይ ያሉ ሌሎች መንገዶች ግን በአድማው አልተነኩም” ሲል ዘጋቢው ጠቁሟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
2026-05-19T20:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/13/4052506_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_3fe12f618de3b0a270c84a83791ee25b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
20:31 19.05.2026 (የተሻሻለ: 20:34 19.05.2026) በኬንያ የትራንስፖርት አድማ ለአንድ ሳምንት መቋረጡን የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ገለጸ
ዘጋቢው እንደታዘበው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቀስ በቀስ ወደ መንገድ እየተመለሱ ነው። ጥቂት አነስተኛ የሕዝብ ትራንስፖርቶች አሁን ላይ ሥራ የጀመሩ ሲሆን፣ የተወሰኑ ኩባንያዎችም ውስን አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።
“ይሁን እንጂ እንደ አውተር ሪንግ ሮድ ያሉ ዋና ዋና መስመሮች አሁንም ጭር ያሉ ሲሆን፣ በዚህ ሰዓት የሚንቀሳቀሱ የሕዝብ ማመላለሻዎች በጣም ጥቂት ናቸው ወይም ጨርሶ የሉም። እነዚህ በጆጎ ሮድ መስመር ላይ ያሉ በተመረጡ አካባቢዎች የታዩ እንቅስቃሴዎች ብቻ ናቸው። እንደ ቲካ ሱፐር ሃይዌይ ያሉ ሌሎች መንገዶች ግን በአድማው አልተነኩም” ሲል ዘጋቢው ጠቁሟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X