ዓለም አቀፍ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያደረጉት ጉብኝት
19:54 19.05.2026 (የተሻሻለ: 20:04 19.05.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ዓለም አቀፍ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያደረጉት ጉብኝት
በጉብኝቱ፣ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮች፣ የሚሲዮን መሪዎች እንዲሁም የዓለም አቀፍ ተቋማት ከፍተኛ ተወካዮች ተሳትፈዋል።
የመስክ ጉብኝቱ የተደረገባቸው ዋና ዋና ማዕከላት፦
🟠 ቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን፣
🟠 ቅሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን፣
🟠 ኢስተርን (ምስራቅ) ልዩ የኢኮኖሚ ዞን እና
🟠 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይ.ሲ.ቲ.) ፓርክ ናቸው።
ይህ ጉብኝት፣ ጎብኚዎቹ በኢትዮጵያ ስላለው ተጨባጭ የኢንቨስትመንት ከባቢ አየር እና ምቹ የኢንዱስትሪ ፓርኮች መሠረተ-ልማት ቀጥተኛ ግንዛቤ እንዲያገኙ ዕድል የፈጠረ መሆኑ ተገልጿል።
በስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ የተቀረጸ ቪዲዮ ጉብኝቱን ያሳያል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X