ሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ
ሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.05.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

የተድረገው ይፋዊ የኦንላይን የፊርማ ሥነ-ሥርዓት በሁለቱ አገራት መካከል ላለው የሁለትዮሽ የሕግ ትብብር አዲስ ምዕራፍ የከፈተ መሆኑን የሩሲያ ፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሁለቱ ወገኖች የሚከተሉትን ሦስት ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ተፈራርመዋል፡፡

የእስራት ፍርደኛ ግለሰቦች ቅጣታቸውን እንዲፈጽሙ ማዛወር፣

በወንጀል ጉዳዮች ላይ የጋራ የሕግ ድጋፍ ማድረግ እና

በዓለም አቀፍ የፍትሕ ዘርፍ ከሚፈጸሙ በደሎች (ያለአግባብ መጠቃቶች) ዜጎችን በጋራ መጠበቅን ናቸው።

የተፈረሙት ሰነዶች በሩሲያ እና በዚምባብዌ የፍትሕ እና የሕግ አስከባሪ አካላት መካከል ለሚኖረው ትብብር መሠረት የሚጥሉ መሆናቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፤ ተከሳሾችም ቅጣታቸውን በዜግነት አገራቸው ውስጥ እንዲያሳልፉ ዕድል የሚሰጥ መሆኑን ጠቁሟል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ እና ዚምባብዌ ወንጀልን ለመዋጋት የሚያስችሉ ሦስት የፍትሕ ስምምነቶችን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0