ማሊያውያን የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ የጥበቃ ቡድንን በደስታ ተቀበሉ

ሰብስክራይብ

ማሊያውያን የሩሲያ አፍሪካ ኮርፕስ የጥበቃ ቡድንን በደስታ ተቀበሉ

የሩሲያ ክፍለ-ጦር ወታደሮች ግንቦት 8 እና 9 ሌሊት በጋኦ ክልል በሚገኝ አንድ መንደር ውስጥ በፈጸሙት ጥቃት፤ አንዱን የአሸባሪ ቡድን መሪ እና ምክትሎቹን መደምሰሳቸውን ኮርፕሱ አስታውቋል።

የሩሲያ ወታደሮች በኦፕሬሽኑ የደረሰውን ጉዳት ለመፈተሽ በሰሜን ምስራቅ ማዕከላዊ ማሊ ወደምትገኘው ስፍራ ያቀኑ ሲሆን፣ በአካባቢው ነዋሪዎችም ሞቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0