https://amh.sputniknews.africa/20260519/4049926.html
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
Sputnik አፍሪካ
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት “መላው ዓለም በቀውስ ውስጥ ባለበት” በዚህ ወቅት “በእርግጥም ጥንካሬን፣ ጽናትን” እና “በከባድ ጊዜያትም እንኳ” አብሮ... 19.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-19T17:42+0300
2026-05-19T17:42+0300
2026-05-19T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/13/4049773_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_bf75fd7d60a360ade368b2e7c97beca6.jpg
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት “መላው ዓለም በቀውስ ውስጥ ባለበት” በዚህ ወቅት “በእርግጥም ጥንካሬን፣ ጽናትን” እና “በከባድ ጊዜያትም እንኳ” አብሮ የመሥራት ብቃትን የሚያሳዩ ሰዎችን ይፈልጋል ሲሉ የሕግ ባለሙያ እና የፓርላማ ጸሐፊው አሕመድ አብዱላዚዝ ካዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“ከቻይና ጋር መሥራት ትችላላችሁ፤ ከሩሲያ ጋር መሥራት ትችላላችሁ። እነዚህ የታመኑ አጋሮች ናቸው። ይህንን ባለፉት አምስት [...] ወይም አሥር ዓመታት አልፎ ተርፎም ከዚያ በላይ በሆኑ ጊዜያት ውስጥ በተግባር አሳይተዋል።”በመላው ዓለም ኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በንግድ ላይ “ጉዳት እያደረሰ ካለው አካሄድ የተለየ አዲስ የጉዞ መስመር” እንደሚያስፈልግ ካዲ ገልጸዋል።“ሂዱና ቻይና ተቀላቀሏት፤ ሂዱና ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ሕንድ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ኡጋንዳ ጋር ተቀላቀሉ፤ ቁጭ ብለው ለመወያየት እና የአንዳቸውን ውሳኔ አንዱ ለማክበር ፈቃደኛ ከሆኑት የባሕረ-ሰላጤው አገራት ጨምሮ ከሁሉም አገራት እና መሪዎች ጋር ተባበሩ።”በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
Sputnik አፍሪካ
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
2026-05-19T17:42+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/13/4049773_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_0701aa29b32ad9259232dfa1886e2703.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
17:42 19.05.2026 (የተሻሻለ: 17:44 19.05.2026) “መፍትሔ ማቅረብ የሚችሉ መሪዎች ያስፈልጉናል”፦ የኬንያው ባለሥልጣን፣ የፑቲን የቻይና ጉብኝት ከመደረጉ አስቀድሞ የተናገሩት
“መላው ዓለም በቀውስ ውስጥ ባለበት” በዚህ ወቅት “በእርግጥም ጥንካሬን፣ ጽናትን” እና “በከባድ ጊዜያትም እንኳ” አብሮ የመሥራት ብቃትን የሚያሳዩ ሰዎችን ይፈልጋል ሲሉ የሕግ ባለሙያ እና የፓርላማ ጸሐፊው አሕመድ አብዱላዚዝ ካዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“ከቻይና ጋር መሥራት ትችላላችሁ፤ ከሩሲያ ጋር መሥራት ትችላላችሁ። እነዚህ የታመኑ አጋሮች ናቸው። ይህንን ባለፉት አምስት [...] ወይም አሥር ዓመታት አልፎ ተርፎም ከዚያ በላይ በሆኑ ጊዜያት ውስጥ በተግባር አሳይተዋል።”
በመላው ዓለም ኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በንግድ ላይ “ጉዳት እያደረሰ ካለው አካሄድ የተለየ አዲስ የጉዞ መስመር” እንደሚያስፈልግ ካዲ ገልጸዋል።
“ሂዱና ቻይና ተቀላቀሏት፤ ሂዱና ከሩሲያ፣ ኢራን፣ ሕንድ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ኡጋንዳ ጋር ተቀላቀሉ፤ ቁጭ ብለው ለመወያየት እና የአንዳቸውን ውሳኔ አንዱ ለማክበር ፈቃደኛ ከሆኑት የባሕረ-ሰላጤው አገራት ጨምሮ ከሁሉም አገራት እና መሪዎች ጋር ተባበሩ።”
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X