ከናይጄሪያ እስከ ጎዴ፦ የአፍሪካን የማዳበሪያ ቀውስ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱት ባለሀብት

ሰብስክራይብ

ከናይጄሪያ እስከ ጎዴ፦ የአፍሪካን የማዳበሪያ ቀውስ ለመፍታት ቆርጠው የተነሱት ባለሀብት

አሊኮ ዳንጎቴ፣ በናይጄሪያ የነበራቸውን የስኬት ተሞክሮ ወደ ኢትዮጵያ በማምጣጥ በጎዴ ከተማ በዓመት 3 ሚሊዮን ቶን ማዳበሪያ የሚያመርት ፋብሪካ እያስገነቡ ይገኛሉ፡፡ 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና አፍሪካዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ፣ ከ40 ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ የሀገሪቱን የውስጥ ፍላጎት ከመሸፈንም ባለፈ ለአኅጉሪቱ የግብርና ቀውስ ዘላቂ መፍትሔ ይሰጣል ተብሎ የሚጠበቀውን ፋብሪካ ግንባታ ጎብኝተዋል

ለመሆኑ እኚህ ቁጥር አንድ አፍሪካዊ ቢለየነር፣ በማዳበሪያ ምርት ላይ ያላቸው የካበተ ልምድ ምን ይመስላል? ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0