https://amh.sputniknews.africa/20260518/4040066.html
የአፍሪካን የኢኮኖሚ አእምሮ ማን ይገነባዋል? ዕውቀት፣ ስፖርት እና አዲሱ የሉዓላዊነት ትግል
የአፍሪካን የኢኮኖሚ አእምሮ ማን ይገነባዋል? ዕውቀት፣ ስፖርት እና አዲሱ የሉዓላዊነት ትግል
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሉዓላዊነት ጥያቄ ከማዕድን እና ከንግድ ኮሪደሮች ባለፈ፣ አህጉሪቱን የሚያስተዳድሩ መሪዎች በሚቀረጹበት የዕውቀት ሥርዓት ላይ ያተኩራል። በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባ የመጀመሪያውን አህጉራዊ የተራራ ብስክሌት ውድድር በማስተናገድ፣ ከተማን... 18.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-18T19:24+0300
2026-05-18T19:24+0300
2026-05-18T19:24+0300
continental drift
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/12/4039683_1:0:2257:1269_1920x0_80_0_0_46ea97eb8de22aab7a5224e4f8df6750.png
የአፍሪካን የኢኮኖሚ አእምሮ ማን ይገነባዋል? ዕውቀት፣ ስፖርት እና አዲሱ የሉዓላዊነት ትግል
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሉዓላዊነት ጥያቄ ከማዕድን እና ከንግድ ኮሪደሮች ባለፈ፣ አህጉሪቱን የሚያስተዳድሩ መሪዎች በሚቀረጹበት የዕውቀት ሥርዓት ላይ ያተኩራል። በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባ የመጀመሪያውን አህጉራዊ የተራራ ብስክሌት ውድድር በማስተናገድ፣ ከተማን እንደ ዲፕሎማሲ እና የ'ሶፍት ፓወርን' መድረክነት እየተጠቀመችበት ትገኛለች።
"አፍሪካውያን የራሳቸውን ሥርዓተ-ትምህርት ማዘጋጀት አለባቸው። ይህም በጣም አስፈላጊ ነው። ሌላው ችግር በመካከላችን ጠንካራ አህጉራዊ ግንኙነት የለንም። ስለዚህ ይህንን ግንኙነት መገንባት አለብን። ይህ ጉባኤ የአፍሪካ ቢዝነስ ትምህርት ቤቶች በራሳቸው ችግሮች ላይ ተመሥርተው በጋራ እንዲሠሩ በማድረግ ረገድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።" ሲሉ ደሳለኝ መኩሪያ ንጉሤ፣ የክቡር ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን ተቋማት በራሷ ፍላጎት ላይ ተመሥርታ የመገንባት ስትራቴጂን ከሁለት እንግዶች ጋር እንፈትሻለን፦ ከክቡር ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ደሳለኝ መኩሪያ ንጉሤ ጋር ስለ ቢዝነስ ትምህርት፣ አመራር እና ስለ ዕውቀት ሉዓላዊነት፤ ከኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ወዲሙ ኃይሌ ጋር ስለ ከተማ ስፖርት ዲፕሎማሲ እና ስለ አዲስ አበባ ገጽታ ግንባታ እንወያያለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በአእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡
የአፍሪካ ሉዓላዊነት ጥያቄ ከማዕድን እና ከንግድ ኮሪደሮች ባለፈ፣ አህጉሪቱን የሚያስተዳድሩ መሪዎች በሚቀረጹበት የዕውቀት ሥርዓት ላይ ያተኩራል። በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባ የመጀመሪያውን አህጉራዊ የተራራ ብስክሌት ውድድር በማስተናገድ፣ ከተማን እንደ ዲፕሎማሲ እና የ'ሶፍት ፓወርን' መድረክነት እየተጠቀመችበት ትገኛለች።በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን ተቋማት በራሷ ፍላጎት ላይ ተመሥርታ የመገንባት ስትራቴጂን ከሁለት እንግዶች ጋር እንፈትሻለን፦ ከክቡር ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ደሳለኝ መኩሪያ ንጉሤ ጋር ስለ ቢዝነስ ትምህርት፣ አመራር እና ስለ ዕውቀት ሉዓላዊነት፤ ከኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ወዲሙ ኃይሌ ጋር ስለ ከተማ ስፖርት ዲፕሎማሲ እና ስለ አዲስ አበባ ገጽታ ግንባታ እንወያያለን።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Afripods – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/12/4039683_283:0:1975:1269_1920x0_80_0_0_561df6221ab847a9aebba0eee386bb60.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኤደን ተሾመ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/12/1611093_33:0:2073:2040_100x100_80_0_0_4802790ba8d60a7954b1a1aa25ba396b.jpg
аудио
የአፍሪካን የኢኮኖሚ አእምሮ ማን ይገነባዋል? ዕውቀት፣ ስፖርት እና አዲሱ የሉዓላዊነት ትግል
የአፍሪካ ሉዓላዊነት ጥያቄ ከማዕድን እና ከንግድ ኮሪደሮች ባለፈ፣ አህጉሪቱን የሚያስተዳድሩ መሪዎች በሚቀረጹበት የዕውቀት ሥርዓት ላይ ያተኩራል። በሌላ በኩል ደግሞ አዲስ አበባ የመጀመሪያውን አህጉራዊ የተራራ ብስክሌት ውድድር በማስተናገድ፣ ከተማን እንደ ዲፕሎማሲ እና የ'ሶፍት ፓወርን' መድረክነት እየተጠቀመችበት ትገኛለች።
"አፍሪካውያን የራሳቸውን ሥርዓተ-ትምህርት ማዘጋጀት አለባቸው። ይህም በጣም አስፈላጊ ነው። ሌላው ችግር በመካከላችን ጠንካራ አህጉራዊ ግንኙነት የለንም። ስለዚህ ይህንን ግንኙነት መገንባት አለብን። ይህ ጉባኤ የአፍሪካ ቢዝነስ ትምህርት ቤቶች በራሳቸው ችግሮች ላይ ተመሥርተው በጋራ እንዲሠሩ በማድረግ ረገድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።" ሲሉ ደሳለኝ መኩሪያ ንጉሤ፣ የክቡር ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው የኮንቲነንታል ድሪፍት ዝግጅታችን፣ አፍሪካ የራሷን ተቋማት በራሷ ፍላጎት ላይ ተመሥርታ የመገንባት ስትራቴጂን ከሁለት እንግዶች ጋር እንፈትሻለን፦ ከክቡር ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ደሳለኝ መኩሪያ ንጉሤ ጋር ስለ ቢዝነስ ትምህርት፣ አመራር እና ስለ ዕውቀት ሉዓላዊነት፤ ከኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ወዲሙ ኃይሌ ጋር ስለ ከተማ ስፖርት ዲፕሎማሲ እና ስለ አዲስ አበባ ገጽታ ግንባታ እንወያያለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Pocket Casts –
Podcast Addict –
CastBox